Loading surah...
Back to Amharic Quran
6 Ayahs • Meccan
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ قُلْ يَٰٓأَيُّهَا ٱلْكَٰفِرُونَ
በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!
لَآ أَعْبُدُ مَا تَعْبُدُونَ
«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡
وَلَآ أَنتُمْ عَٰبِدُونَ مَآ أَعْبُدُ
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
وَلَآ أَنَا۠ عَابِدٌۭ مَّا عَبَدتُّمْ
«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡
وَلَآ أَنتُمْ عَٰبِدُونَ مَآ أَعْبُدُ
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
لَكُمْ دِينُكُمْ وَلِىَ دِينِ
«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡