Loading...
Language: Amharic
ሰውባን (ረ.ዐ) እንደዘገቡት የአላህ መልእክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) ከጸሎት በኋላ ሶስት ጊዜ ኢስቲግፋር ካሉ በኋላ እንዲህ ይሉ ነበር፡
اَللَّهُمَّ أَنْتَ السَّلَامُ وَمِنْكَ السَّلَامُ تَبَارَكْتَ يَا ذَا الْجَلَالِ وَالْإِكْرَامِ
አላሁመ አንተስ-ሰላም ወ ሚንከስ-ሰላም፣ ተባረክተ ያ ዘል-ጀላሊ ወል-ኢክራም
አላህ ሆይ፣ አንተ ሰላም ነህ እና ሰላም ከአንተ ይመጣል። የተባረክ ነህ፣ የክብር እና የሞገስ ባለቤት ሆይ።
Reference: ሙስሊም፡ ፭፻፺፩