Loading...
Language: Amharic
اللّٰهُ لَآ إِلٰهَ إِلَّا هُوَ الْحَىُّ الْقَيُّومُ ۚ لَا تَأْخُذُهُۥ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ ۚ لَّهُۥ مَا فِى السَّمٰوٰتِ وَمَا فِى الْأَرْضِ ۗ مَن ذَا الَّذِى يَشْفَعُ عِندَهُۥٓ إِلَّا بِإِذْنِهِۦ ۚ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ ۖ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَىْءٍ مِّنْ عِلْمِهِۦٓ إِلَّا بِمَا شَآءَ ۚ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمٰوٰتِ وَالْأَرْضَ ۖ وَلَا يَـُٔودُهُۥ حِفْظُهُمَا ۚ وَهُوَ الْعَلِىُّ الْعَظِيمُ
አላሁ ላ ኢላሀ ኢላ ሁወል ሀዩል ቀዩም፤ ላ ተእኹዙሁ ሲነቱ ወላ ነውም፤ ለሁ ማ ፊስ ሰማዋቲ ወማ ፊል አርዲ፤ መን ዘለዚ የሽፈዑ ዒንደሁ ኢላ ቢኢዝኒህ፤ የዕለሙ ማ በይነ አይዲሂም ወማ ኸልፈሁም ወላ ዩሂጡነ ቢሸይኢም ሚን ዒልሚሂ ኢላ ቢማ ሻእ፤ ወሲዐ ኩርሲዩሁስ ሰማዋቲ ወል አርዳ ወላ የኡዱሁ ሂፍዙሁማ፤ ወሁወል ዐሊዩል ዐዚም።
(255) አላህ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ህያው ራሱን ቻይ ነው፤ ማንገላጀትም ሆነ እንቅልፍ አይይዘውም፤ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የርሱ ነው፤ ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢሆን እንጂ የሚያማልድ ማነው? (ከፍጥረታት) በፊታቸው ያለውንና ከኋላቸው ያለውን ሁሉ ያውቃል፤ በፈቃዱም ካልሆነ በስተቀር ከእውቀቱ በምንም ነገር አያካብቡም (አያውቁም)፤ መንበሩ (ኩርሲ) ሰማያትንና ምድርን ሰፋ፤ ሁለቱንም መጠበቅ አያዳግተውም፤ እርሱም የሁሉም በላይ ታላቅ ነው። (ሱረቱ አል-በቀራ፡ 255)
Reference: ሱራ አል-በቀራህ ፪: ፪፻፶፭