Loading...
Language: Amharic
بِسْمِ اللَّـهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ قُلْ أَعُوْذُ بِرَبِّ الْفَلَقِ ﴿١﴾ مِن شَرِّ مَا خَلَقَ ﴿٢﴾ وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ ﴿٣﴾ وَمِن شَرِّ النَّفَّاثَاتِ فِي الْعُقَدِ ﴿٤﴾ وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ ﴿٥﴾
ቢስሚላሂር ረህማኒር ረሂም። ቁል አዑዙ ቢረቢል ፈለቅ። ሚን ሸሪ ማ ኸለቅ። ወሚን ሸሪ ጋሲቂን ኢዛ ወቀብ። ወሚን ሸሪን ነፋሳቲ ፊል ዑቀድ። ወሚን ሸሪ ሀሲዲን ኢዛ ሀሰድ።
(1) በል፡- «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ። (2) ከፈጠረው ፍጡር ተንኮል፤ (3) ከጨለማም ተንኮል በገባ ጊዜ፤ (4) በቋጠሮዎችም ተፋቺዎች (ጠንቋዮች) ተንኮል፤ (5) ከምቀኛም ተንኮል በተመቀኘ ጊዜ።» (ሱረቱ አል-ፈለቅ፡ 1-5)
Reference: ሱራ አል-ፈለቅ ፻፲፫