Loading...
Language: Amharic
رَّبَّنَا عَلَيْكَ تَوَكَّلْنَا وَإِلَيْكَ أَنَبْنَا وَإِلَيْكَ الْمَصِيرُ ﴿٤﴾ رَبَّنَا لَا تَجْعَلْنَا فِتْنَةً لِّلَّذِينَ كَفَرُوا وَاغْفِرْ لَنَا رَبَّنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ ﴿٥﴾
ረበና ዐለይከ ተወከልና ወኢለይከ አነብና ወኢለይከል መሲር። ረበና ላ ተጅዐልና ፊቲነተል ሊለዚነ ከፈሩ ወግፊር ለና ረበና ኢንነከ አንተል ዐዚዙል ሀኪም።
«ጌታችን ሆይ! በአንተ ላይ ተጠጋን፤ ወደ አንተም ተመለስን፤ መመለሻም ወደ አንተ ብቻ ነው። (4) ጌታችን ሆይ! ለነዚያ ለካዱት መሞከሪያ አታድርገን፤ ጌታችን ሆይ! ለኛም ምህረትን አድርግ፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው ነህና» (ሱረቱ አል-ሙምተሒና፡ 4-5)
Reference: ሱራ አል-ሙምተሂና ፷:፬-፭