Loading...
የተበደለ ሰው ዱዓ
Language: Amharic
ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- «የተበደለ ሰው ከሚያደርገው ዱዓ (እርግማን) ተጠንቀቁ፤ ምክንያቱም በእርሱ እና በአላህ መካከል ምንም ግርዶሽ የለምና።»
Reference: ቡኻሪ፡ ፲፬፻፺፮