Loading...
ለታጋዮች እና ለሀጃጆች የሚደረግ ዱዓ (ሀዲስ)
Language: Amharic
ከኢብን ዑመር (ረ.ዐ) እንደተዘገበው ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- «በአላህ መንገድ የሚታገል፣ እና ሀጅ እና ዑምራ የሚያደርግ ሀጃጅ የአላህ እንግዶች ናቸው። ጠራቸው፣ እነርሱም ምላሽ ሰጡት፤ እናም ከጠየቁት እርሱ ይሰጣቸዋል።»
Reference: ሐሰን (አልባኒ)። ኢብን ማጃህ፡ ፳፰፻፺፫