Loading...
Language: Amharic
اَللَّهُمَّ بِكَ أَصْبَحْنَا، وَبِكَ أَمْسَيْنَا، وَبِكَ نَحْيَا، وَبِكَ نَمُوتُ وَإِلَيْكَ النُّشُورُ
አላሁመ ቢከ አስበህና፣ ወ ቢከ አምሰይና፣ ወ ቢከ ነህያ፣ ወ ቢከ ነሙቱ ወ ኢለይከን-ኑሹር
አላህ ሆይ፣ በአንተ አነጋን፣ በአንተም አመሸን፣ በአንተም በህይወት እንኖራለን፣ በአንተም እንሞታለን፣ መመለሻችንም ወደ አንተ ነው።