Loading...
Language: Amharic
زَوَّدَكَ اللَّهُ التَّقْوَى وَغَفَرَ ذَۢنْبَكَ وَيَسَّرَ لَكَ الْخَيْرَ حَيْثُمَا كُنْتَ
ዘውወደከልላሁት-ተቅዋ፣ ወገፈረ ዘንበከ፣ ወየስሰረ ለከል-ኸይረ ሀይሱ ማ ኩንት
«አላህ ተቅዋን (አላህን መፍራትን) ስንቅ ያድርግልህ፤ ወንጀልህን ይማርልህ፤ የትም ብትሆን ላንተ መልካምን ነገር ያግራራልህ።» (ቲርሚዚ)
Reference: ሐሰን (አልባኒ)። ሰሂሑል ጃሚዕ፡ ፴፭፻፸፱