Loading...
Language: Amharic
رَبَّنَا اغْفِرْ لَنَا وَلِإِخْوَانِنَا الَّذِينَ سَبَقُونَا بِالْإِيمَانِ وَلَا تَجْعَلْ فِي قُلُوبِنَا غِلًّا لِّلَّذِينَ آمَنُوا رَبَّنَا إِنَّكَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
ረበነግፊር ለና ወሊ ኢኽዋኒነለዚነ ሰበቁና ቢል ኢማኒ ወላ ተጅዐል ፊ ቁሉቢና ጊለል ሊለዚነ አመኑ ረበና ኢንነከ ረኡፉር ረሂም።
«ጌታችን ሆይ! ለእኛም፣ ለነዚያ በምነት ለቀደሙን ወንድሞቻችንም ምህረት አድርግ። በልቦቻችንም ውስጥ ለነዚያ ላመኑት (መጥፎ) ጥላቻን አታድርግ። ጌታችን ሆይ! አንተ ሩህሩህ አዛኝ ነህና።»
Reference: ሱራ አል-ሐሽር ፶፱:፲