Loading...
Language: Amharic
رَبَّنَا ظَلَمْنَا أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
ረበና ዘለምና አንፉሰና ወኢለም ተግፊር ለና ወተርሀምና ለነኩነንነ ሚነል ኻሲሪን።
«ጌታችን ሆይ! ነፍሶቻችንን በደልን። ለእኛ ባትምርልንና ባታዝንልን በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንሆናለን።»
Reference: ሱራ አል-አዕራፍ ፯:፳፫